Skip to main content

       የሕግ ማዉጣት ጥናትና ምክር  ዳይሬክቶሬት የሥራ ድርሻና ሃላፍነተ

መግቢያ

ሲዳማ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት ሀዋሳ ከተማ ምክር ቤትን ጨምሮ በሥሩ 39 የወረዳ ምክር ቤቶችና 7 የከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች ያሉት ሲሆን ከክልል እስከ  ወረዳ ከተማ ባሉት ምክር ቤቶች በክልልየምከር ቤትን ዓላማ የሚያስፈጽሙ  ዳይሬክቶሬት እና ሌሎች ደጋፍ ዳይሬክቶሬት ያሉዋቸዉ ሲሆን በወረዳ ምክር ቤቶችና በከተማ አስተዳደር ምክር ቤቶች አንድ ዋናና ሌሎች ደጋፊ ሥራ ሂደቶች ያሏቸዉን መዋቅር የያዘ ነዉ፡፡

የክልሉ ምክር ቤት  ሕግ ማዉጣትና የወጡ ሕጎችን መመርመር፤   ጥናትና ምክር አገልግሎት፤ የቃለ ጉባኤ እንዲሁም የኦዲቪዦዋልና የህትመት ሥራዉን የአዳራሽ ዝግጅት ፤የሳዉነድ ስስተም ሥራዉን፤ የወጡ ሕጎች ሥራ ላይ ዉለዉ ለሕዝቡ በአግባቡ አገልግሎት መስጠት ላይ ያለዉን እርካታ   ጥናት  ሥራ ዎችን በብቃትና በጥራት በማከናወን ዉጤታማና ብቃት ያለዉ አድርጎ ይሠራል፡፡

Downloads
Attachment Size
የሕግ ማዉጣት.docx 24.72 KB